Posts

Showing posts from January, 2023

የጃፓን የታሰሩ ጥገኝነት ጠያቂዎች ተስፋ መቁረጥ

Image
    ከወሰንሰገድ መርሻ (ጮራ ዘአራዳ)  እ.ኤ.አ. ከ2015 የአለም የስደተኞች ቀውስ ወዲህ በግሎባል ሰሜን ጥገኝነት የሚጠይቁ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል።  የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር (ዩኤንኤችሲአር) እንዳስታወቀው ካለፈው አመት ጀምሮ በአለም ላይ 79.5 ሚሊዮን  ሰዎች  በግዳጅ  ከሀገራቸው  የተፈናቀሉ ዜጎች ነበሩ።  ከእነዚህ ሰዎች መካከል 4.2 ሚሊዮን የሚሆኑት ጥገኝነት ጠይቀዋል።  በምላሹ፣ የግሎባል ሰሜን  ያደጉ ሀገሮችና በ ኢኮኖሚዎች  ከፍተኛ ደረጃ ወደ ደረሱ ሀገሮች ቢሰደዱም ሀገራቶቹ   በጥገኝነት  ጠያቂዎች  ላይ ያላቸውን ገደቦች አጠናክረዋል። እ.ኤ.አ. በ2019  በተደረገው   ጥናት ጃፓን  ሀገር ላይ  ከ10,000 በላይ የውጭ  ሀገር  ዜጎች ጥገኝነት ጠይቀዋል።  ከ12 ወራት በላይ የሚቆይ ረጅም የጥበቃ ጊዜ  ማድረግ በጃፓን  የተለመደ ነው  በተለይም  ለስደተኛነት ሁኔታ ላመለከቱ  የውጭ ሀገር ሰዎች ።  (በንጽጽር፣ ዩናይትድ ስቴትስ በ2018 ከ97,000 በላይ ጥገኝነት ጠያቂዎች ነበሯት። በጃፓን ውስጥ ጥገኝነት ጠያቂዎችን ስለረዥም ጊዜ መታሰራቸው ቃለ መጠይቅ  ሲደረግ    በአሜሪካ  ወደ 42,000 የሚጠጉ ሰዎች በኢሚግሬሽንና በጉምሩክ ማስፈጸሚያ ተይዘው ታስረዋል።)    የኢሚግሬሽን አገልግሎት ኤጀንሲ (ኢሳ) የምስራቅ ጃፓን ማቆያ በኡሺኩ፣ ኢባራኪ ግዛትና የቶኪዮ ማቆያ እስር ቤትን በመጎብኘት ለረጅም ጊዜ በእስረኞች መካከል የረሃብ አድማ በፍጥነት መስፋፋቱን  በርካታ ጋዜጠኞች ለመመልከት ችለዋል ።  ይህ መጣጥፍ ጥገኝነት ጠያቂዎችን በረጅም ጊዜ እስራት ውስጥ ያለውን ችግር ለማሳየት ይፈልጋል።  ማንነታቸውን ለመጠበቅ በዚህ ጽሁፍ ውስጥ በሙሉ የውሸት ስሞች ጥቅም ላይ  እንዲውሉ ተ

በጃፓን ውስጥ ያለው የስደተኞች ተስፋ መቁረጥ

Image
  ከወሰንሰገድ መርሻ (ጮራ ዘአራዳ) <      በጃፓን ውስጥ ያለው የስደተኞች    ተስፋ መቁረጥ  እየጨመረ ሄዷል። በኡሺኩ ኢባራኪ በሚገኘው የምስራቅ ጃፓን የኢሚግሬሽን ማእከል ከሚገኙት በግምት 100 የሚጠጉ እስረኞች   መካከል  በግንቦት 10 በ ተ ጀመረው የረሃብ አድማ  በይበልጥ እየጨመረ በመሄድ ላይ  ነው  የሚገኘው  ። አድማ   መቺዎቹ ስደተኞች   ረጅም የእስር ጊዜ እንዲያበቃ እየጠየቁ ነው  የሚገኙት።በ አሁን  ወቅት  በተለይም ከአንድ አመት በላይና  ከዚያም በላይ ቆይተው   በተፈቱ እስረኞች ሕይወት ላይ ም  ከባድና ተግባራዊ ሊሆኑ የማይችሉ ገደቦችን የሚያስቀምጥ ጊዜያዊ የመልቀቂያ   ወረቀት የተሰጣቸው  ሲሆን  መዝናናት ም ሆነ ከአካባቢያቸው  መራቅ አይፈቀድላቸው ።  በእስር ቤት ውስጥ    ያለው መገለል ም  በየጊዜው  እየጨመረ ነው። የመረጃ    እጦትና በህክምና  በኩልም  ቸልተኝነት ብዙ  ጊዜ ይታያል።  የረዥም ጊዜ እስረኞች በአካልና በአእምሮ  በሽታና በጤና መታወክ አብዛኛዎቹ ስደተኞች   የሚሰቃዩ  በመሆናቸው ይህ ደግሞ  የእስረኞች ቁጣ   እንዲባባስ  አድርጎታል ።     በጃፓን የማቆያ ማእከላት  የሚገኙ ስደተኞች  የረሃብ  አድማዎች የሚያደርጉ ሲሆን በዚሁ የረሃብ አድማ ምክንያት  አንዳንዴም አሳዛኝ መዘዞች ን እየሳቡ  ይገኛሉ ።  ሰኔ 24  ቀን  አንድ ናይጄሪያዊ ሰው በናጋሳኪ ግዛት በሚገኘው ኦሙራ ማቆያ ማእከል ባደረገው የረሃብ አድማ ምክንያት ህይወቱ አለ ፏል ።  በምስራቅ ጃፓን የኢሚግሬሽን ማእከል እየተካሄደ ያለው የረሃብ አድማ በኡሺኩ ኖ ካይ የውጭ እስረኞችን ወክሎ    የሚደግፈውና የሚከራከረው መንግሥታዊ ያልሆ ነው   ድርጅት  ሁኔታውን  በአሁኑ ወቅት  እየተከታተለው    ነው  የ

አሜሪካ በአፍሪካ ቀንድ ያላት ድብቅ ሚስጥር !

Image
    ከወሰንሰገድ መርሻ (ጮራ ዘአራዳ) በአፍሪካ ውስጥ እየሆነ ስላለው ነገር ምንም ዓይነት  ትክክለኛ  ዜና ማግኘት ፈጽሞ የማይቻል ነው.  ። አህጉሪቱ ከመገናኛ ብዙሃን ራዳር ሙሉ በሙሉ የወጣች ያህል ነው   የሚቆጠረው።  ግን   አፍሪካ ውስጥ   እየሆነ ያለው    ነገር ለ ዓ ለም ሁሉ መዘዝ   ያመጣል ተብሎ  ተፈርቷል ። ይህ  አህጉር  ለፖለቲካ ጣልቃ   ገብነት የተጋለጠ   ነው።     በ አፍሪካ ቀንድ  ላይ ያሉ ሀገራት  ስምንት አገሮችን ያቀፈ ነው፡- ኡጋንዳ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ኤርትራ፣ ጅቡቲ፣ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ  ናቸው ።    እነዚህ አገሮች ከጅቡቲና ከኤርትራ እስከ ሶማሊያና ኢትዮጵያ ድረስ በቀጠናው ከፍተኛ አለመረጋጋትን እየፈጠረ ያለው    የዓለም አቀፍ ጣልቃ ገብ ነት በአህገሩ ውስጥ ሰላም እንዳይኖርና አካባቢው ለችግሮች  ሰለባ  እንዲሆን    ከፍተኛ  አስተዋጾ  አድርጓል ።    ምዕራባውያን  ሀገራቶቹ  አምባገነኖችን መደገፋቸውን እና የትኛውንም የነጻነት  እንቅስቃሴዎችን በሚያግዱበት ( Western  continue to support dictators and block any attempt at independence )   ወቅት ችግሮች እየተባባሰ እንዲሄድ  ያደርገዋል።   በምዕራቡ ዓለም የሚደገፉት የባህረ ሰላጤው ሀገራት  ከኢራን በስተቀር  ቀጣናውን   በ እርስ   በርስ ጦርነት  እንዲጦዝ ከማድረጉም  ባሻገር ከተሞችን  አውድ ሟል  ።     በቀዝቃዛው ጦርነት ማብቂያ ላይ  ( At the end of the Cold War,  )  በዩኤስ  አሜሪካ  ውስጥ ያሉ ዋና ዋና የሃይል ቡድኖች — በከፍተኛ ምኞቶች እና ግፊቶች የተነዱ   ናቸው። — በእነሱ  “ በመመሪያ ” ( guidance. )   ስር የሚን